የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በዓለም ዙሪያ በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

  ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በተለያዩ ሀገራት በተለይም በኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሮ መዋሉን አልጄዚራ ዘግቧል። የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በመካከለኛው ምሥራቅ እስያ እና በምሥራቅ አውሮፓ ሀገራት...

የምንፈልገው ሰላም የእኛን ፍላጎት ብቻ ሳይኾን የሀገርን እና የወገንን ሰላም የሚያሟላ ሊኾን ይገባል።

  ባሕርዳር ፡ ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም የሁሉ ነገር ዋስትና ነው፡፡ ሠርቶ የመለወጥ፣ ወልዶ የማሳደግ፣ ወጥቶ የመግባት በሰው ልጆች የእለት ከእለት ተግባር ውስጥ ከምንተነፍሰው አየር ያልተናነሰ ዋጋ አለው፡፡ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ግን ይህ አስፈላጊ ሰላም...

“ዓለም አንድነትን፣ ፍቅርን እና ሰላምን ትፈልጋለች” ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ

  ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በላሊበላ እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብፁዕ...

“በመስቀል ዐደባባይ የቀረበው የአእላፋት ዝማሬ አስደናቂ ነበር” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር: ታሕሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገና ዋዜማ በመስቀል ዐደባባይ የቀረበው የአእላፋት ዝማሬ መንፈሳዊ ትዕይንት አስደናቂ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወጣቶች ጨዋነት እና ሥነ ሥርዓት በሞላበት መንገድ ሃይማኖታቸውን መግለጣቸው...

“የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ይቅርታ እና እርቅን እንድናገኝ ያደረገ ነው” አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ

  ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ...