የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ52ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 52ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡...
የዘገሊላ ‘ለት የዘገሊላ ‘ለት ነይልኝ በኔ ሞት።
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕል አምባሳደሩ ድምጻዊ ይሁኔ በላይ ''የዘገሊላ'ለት'' በተሰኘው ሙዚቃው በኢትዮጵያ የጥር ወር ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ መሥተጋብሮችን በድንቅ የትወና ችሎታው ታጅቦ ይነግረናል።
የዘገሊላ 'ለት የዘገሊላ 'ለት
ነይልኝ በኔ ሞት።
የአስተርዮ ማርያም... የአስተርዮ ማርያም
እመጣለሁ...
የበገና ምስጢር
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገና ለእግዚአብሔር ምስጋና የሚቀርብበት መሣሪያ ነው፡፡ በጥምቀት ጊዜ ደግሞ በገና ደርዳሪዎች ታቦታትን አጅበው ሲታዩ ለበዓሉ የተለየ ድባብን ይፈጥራል፡፡
ለመኾኑ በገና እና ጥምቀት ግንኙነታቸው ምንድን ነው?
በባሕር ዳር ከተማ የቅዱስ ያሬድ...
የጥምቀት አከባበር ከትናንት እስከ ዛሬ።
ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እያንዳንዱ ሰው ስለ ጥምቀት በዓል ቢጠየቅ የኾነ ትዝታ ይኖረዋል። ለዛሬ ግን ሁለት የዕድሜ ባለጸጋዎችን የትናንት ትዝታቸውን ከዛሬው ሁነት ጋር በንጽጽር እንዲህ አጫወቱን።
እማሆይ የሺወርቅ አስረስ ይባላሉ፤ የባሕር ዳር ከተማ...
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ላደረጉ አካላት...
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የከተራ እና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽዎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል።
የክልሉ ፖሊስ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ.ር)...








