“ከሰላም ትሩፋት መጠቀም ሲገባን የግጭት ገፈት ቀማሽ ኾነን ቆይተናል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከፍኖተ ሰላም፣ ከጅጋ ከተማ እና ከጃቢ ጠህናን ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ እየተወያዩ ነው። በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

የምዕራብ አርሲ ዞን እና የሻሸመኔ ነዋሪዎችን ያሳተፈ ሕዝባዊ ውይይት በሻሸመኔ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በውይይት መድረኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ.ር)፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ እና የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኀላፊ መንግስቱ በቀለ (ዶ.ር) ተገኝተዋል። በውይይቱ የልዩ...

‎‎”የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ እየተካሄደ ነው።

"የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጄነራል ታዜር ገብረእግዚአብሔር በተገኙበት...

ጤናማ እና አምራች ዜጋ በመፍጠር ሂደት ሁሉም ንቁ ተሳትፎ ሊያደርግ እንደሚገባ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማሥጀመሪያ መርሐ ግብር በሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል። ነርቭን በማጥቃት ሕጻናትን ለአካል ጉዳት የሚዳርገው የፖሊዮ ቫይረስ ትልቁ እና አንዱ የዓለም አጀንዳ ነው። እንደ ዘርፉ ባለሙያዎች...

ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር እና የአፈጻጸም ብቃትን ማሳደግ ከመሪዎች ይጠበቃል።

ጎንደር: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በመደመር መንግሥት ዕይታ፤ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት የማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የ3ኛ ዙር የመካከለኛ እና የጀማሪ መሪዎች ሥልጠና ተጠናቅቋል። በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የማዕከላዊ ጎንደር...