“ጳጉሜ 1 የጽናት ቀን በሚል ይከበራል” ለገሠ ቱሉ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ቀጣዮች የጳግሜ ቀናት አከባበርን አስመልክቶ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ዓመታት የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ “የጎርጎራ ቃልኪዳን” ሰነድን ፈርመው ለከፍተኛ መሪዎች አስረከቡ።
ባሕር ዳር:ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በክልሉ ከ2018 እስከ 2042 የሚተገበረውን "የአሻጋሪ እድገት እና የዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ በላቀ የአመራር ቁርጠኝነት እና ትብብር ለመፈጸም የሚያስችለውን "የጎርጎራ ቃልኪዳን" ሰነድን ፈርመው ለዞን አሥተዳዳሪዎች...
የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት መመዝገቡን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በተከናወኑ ተግባራት ውጤቶች መመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥራትን በማስጠበቅ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተከናወኑ ተግባራት...
” የአሻጋሪ ዕድገት እና የዘላቂ ልማት ዕቅዱ የግጭት እና ድህነት አዙሪትን በዘላቂነት የሚፈታ ነው”...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "አርቆ ማየት፣ አልቆ መሥራት" በሚል መሪ መልእክት በአማራ ክልል በተዘጋጀው አሻጋሪ የዕድገት እና የዘላቂ ልማት ዕቅድ ዙሪያ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች ተከታታይ ሥልጠና እየተሰጠ ነው።
ከነሐሴ 18/2017 ዓ.ም...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሐምሌ እና ነሐሴ ወራት ያከናወኗቸው ተግባራት
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሐምሌ እና ነሐሴ ወር 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያን የተፋጠነ የልማት አጀንዳ እውን ለማደረግ ቁልፍ የሆኑ ስትራቴጂካዊ ውጥኖችን፣ ግዙፍ ሀገራዊ የፕሮጀክት አፈጻጸምን እና የግንባታ ስምምነትን፤...