ለሀገር ዕድገት እና ደኅንነትን ሲባል የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የድርሻን መወጣት ይገባል።

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር የሀገራትን ምጣኔ ሃብታዊ እና ፖለቲካዊ አቅም ለመገንባት ቁልፍ ሚናን ይጫወታል። ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ፉክክር እያየለ በመጣበት በዚህ ዘመን ኀያላን ሀገራት ከድንበራቸው ብዙ ርቀትን ተሻግረው በባሕር ዳርቻዎች...

ሕዝብን ማዕከል ያደረገ የጸጥታ ሥራ መሥራት ይገባል።

አዲስ አበባ፡ የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የሰላም እና የጸጥታ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ምክክሩ "ሰላማዊ ፖለቲካ ለሀገራዊ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ ያለው። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የሰላም ሚኒስትር...

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር ተወያይተዋል። በአዘርባጃን ባኩ ዛጉልባ ፕሬዝዳንታዊ ቤተ መንግሥት ከተካሄደው ውይይት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር፡ የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በአዘርባጃን ባደረግኩት የመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ላደረጉልኝ ሞቅ ያለ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በባኩ የክብር ዓደባባይ የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ።

ከውይይቱ ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ልዑካቸው በባኩ የክብር ዓደባባይ እና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን የማስቀመጥ ሥነ-ስርዓት አከናውነዋል። እነዚህ ሀውልቶች የሕዝቡን የማይበገር አንድነት የሚወክሉ ሲሆን፤ ለአዘርባጃን አንድነት መስዋዕትነት ለከፈሉ ሁሉ ያለንን ጥልቅ...