ቴክኖሎጂን በውጤታማነት መጠቀም ዘመኑ የሚጠይቀው ብልህነት ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "በዲጂታል ዕውቀት እና ክህሎት የታነፀ ትውልድ ለአሻጋሪ እና ዘላቂ ዕድገት" በሚል መሪ መልዕክት የዲጂታል አማራ ኢኒሼቲቭ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣...
የዲጂታል አማራ ኢኒሼቲቭ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "በዲጂታል ዕውቀት እና ክህሎት የታነፀ ትውልድ ለአሻጋሪ እና ዘላቂ ዕድገት" በሚል መሪ መልዕክት የዲጂታል አማራ ኢኒሼቲቭ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣...
አሚኮ በሚዲያ ኢንዱስትሪው የራሱን አሻራ ያበረከተ እና አንጋፋ ባለሙያዎችን ያፈራ ተቋም ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ የተመሠረተበትን 30ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው።
በአሚኮ ካፕ ውድድር እየተሳተፉ የሚገኙ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን፣ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጋዜጠኞች አሚኮን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የተገኙት የፋና...
” ከራሳችን አልፎ አፍሪካን በባቡር ለማስተሳሰር በአዲስ ምዕራፍ በጋራ መሥራት ይጠበቅብናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከምዕተ ዓመታት በፊት ለብዙ አፍሪካውያን የባቡር አገልግሎትን ያስተዋወቀው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር በኋላም የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አገልግሎት ለረጅም ዓመታት...
በሰሜን አሜሪካ እና ካናዳ የሚደረገውን የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ ለማከናወን ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወቅታዊ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ኮሚሽኑ የዲያስፖራውን ማኅበረሰብ በምክክሩ ለማሳተፍ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ገልጸዋል። በዚህም...








