“ሰላም ሐቀኛ ውይይትን ይፈልጋል” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ደብረ ማርቆስ፡ ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከሞጣ ከተማ አሥተዳደር እና ከሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። ውይይቱ "ዘካሪ፣ መካሪ የሀገር ሽማግሌ እና የሃይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላም...
“የሰላም መንገድ ሁሌም ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል” ሰላም ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም ሚኒስቴር የአማራ ክልል መንግሥት እና የአፋሕድ ዘላቂ ሰላም ስምምነትን ተከትሎ የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፏል። መንግሥት ለገጠሙን ችግሮች ውይይት እና ንግግርን ብቸኛ አማራጭ መንገድ መኾናቸውን እና ለዚህም ቁርጠኛ መኾኑን...
በአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ላይ የአሚኮ ጋዜጠኛ አበሻ አንለይ ከሦስቱ እጩዎች መካከል አንዱ ኾኖ አጠናቀቀ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባልደረባ ጋዜጠኛ አበሻ አንለይ የራሽያ ቴሌቪዥን (RT) ባዘጋጀው የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ላይ በአውት ስታንድንግ ዶክሜንታሪ (Outstanding Documentary) ዘርፍ የመጨረሻዎቹ ሦስት እጩዎች ውስጥ ተካቷል።
በነጻነት ተምሳሌቷ ኢትዮጵያ...
የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች አሥተዳደር ዐቢይ ጉባኤ መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ።
ባሕር ዳር: ሕዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች አሥተዳደር ዐቢይ ጉባኤ መደበኛ ጉባኤውን ሕዳር 25/2018 ዓ.ም ያካሄደ ሲሆን፣ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ መክሮ ውሳኔ መስጠቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለአሚኮ የላከው መረጃ ያመለክታል፡፡
መዚህም...
“እያንዳንዱ የሰላም ስምምነት የጥይት ድምፅ የማይሰማባት አሕጉር የመገንባት ግባችን ላይ ለመድረስ ያግዘናል” ምክትል ሊቀመንበር...
ባሕር ዳር: ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት በአማራ ክልል መንግሥት እና በአፋሕድ መካከል የተደረገውን የዘላቂ ሰላም ስምምነት አወድሷል፡፡
የሰላም ስምምነቱ በአካባቢው ለዓመታት የዘለቀውን ግጭት አስቁሞ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ርምጃ ነውሞ ብሎታል፡፡
በአዲስ አበባ በተካሄደው...








