አዲሱ የቤጂንግ የአውሮፕላን ማረፊያ ሥራ ጀመረ፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‹ስታርፊሽ› የሚል ቅጽል መጠሪያ የተሰጠው ግዙፉ የቤጂንግ ‹ዳክሲንግ› ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሥራ መጀመሩ ተሰምቷል፡፡
ከ11 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ወጭ የተደረገበት አዲሱ የአውሮፕላን ማረፊያ በዓለማችን በአየር ትራፊክ መጨናነቅ ሁለተኛ...
“ዛሬ ላይ ሠላም አዲስ አደጋ ገጥሞታል፤ የዘንድሮው የዓለም የሠላም ቀን ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ...
ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ዓለም አቀፉ የሠላም ቀን በየዓመቱ መስከረም 10 ይከበራል፡፡ የዘንድሮው ዓለም አቀፉ የሠላም ቀን የትኩረት አቅጣጫውን ስለተፈጥሮ እየመከረ “የአየር ንብረት ለውጥ ለሠላም” በሚል መሪ ሐሳብ ይከበራል፡፡
የተባበሩት መንግሥታት ድርጀት ቀኑን...
ትዊተር በስድስት ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ አድራሻዎችን መዝጋቱን ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‹‹በመንግሥት እየታገዙ የተሳሳተ መረጃ የሚያሠራጩ እና ግጭትን የሚያባብሱ ናቸው›› በሚል ትዊተር በርካታ አድራሻዎችን (አካውንቶችን) መዝጋቱን አስታውቋል፡፡
የማኅበራ ሚዲያ ኩባንያው እንዳስታወቀው ቻይና እና ሳዑዲ ዐረቢያን ጨምሮ በስድስት ሀገራት ሀሰተኛ መረጃዎችን...
አሜሪካ በአፍጋኒስታን በፈጸመችው ጥቃት 30 አርሶ አደሮችን መግደሏን አመነች፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) አሜሪካ ባለፈው ሐሙስ በአፍጋኒስታን በሰው አልባ አውሮፕላን በፈጸመችው ጥቃት 30 አርሶ አደሮች መገደላቸውን አመነች፡፡ አሜሪካ እንዳለችው ጥቃቱ ዒላማ ያደረገው አይ ኤስ አይ ኤል የተደበቀባቸውን አካባቢዎች ነበር፤ ነገር ግን...
ኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ መዋዕለ ነዋይ ፍሰትን በመሳብ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራ ቀዳሚ መሆኗ...
ባሕር ዳር፡ መስከረም 9/2012 ዓ.ም (አብመድ) በአውሮፓውያኑ 2019 ኢትዮጵያ ትልቁን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በማስተናገድ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት በቀዳሚነት መቀመጧ ነው የተገለጸው፡፡
እንግሊዙ ኩባንያ ‹ኧርነስት እና ያንግ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ማማከር አገልግሎት› ባሰራጨው መረጃ...








