“አማራጭ ሀገር ይዘው፤ የራሳቸውን ኑሮ አደላድለው እኛን ግን እያጋጩ ለሚኖሩ አካላት ጆሮ መንሳት ያስፈልጋል”...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተሃድሶ ሠልጣኞች የማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ በሰላም እጦት ባሕርዳር ከተማ ያጣችው ብዙ ነው ብለዋል። የከተማዋ...

“ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ መንገዶች ለጸጥታው ዘርፍ የማይተካ አቅም ኾነዋል” አቶ ደጀኔ ልመንህ

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ከአዲስ ሕይወት ሪሃብሊቴሽን እና ሪኢንተግሬሽን አሶሴሽን (አህራ) ጋር በመተባበር ከባለድርሻ አካላት ጋር በዘላቂ ሰላም ግንባታ ዙሪያ ውይይት እያካሄደ...

ባልተገባ አረዳድ የተበተኑ የቀድሞ አማራ ልዩ ኃይል አባላት መንግሥት የሚሰጣቸውን ስምሪት እና ተልዕኮ ለመቀበል...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ያደረገላቸውን የሰላም ጥሪ ከተቀበሉ የፋርጣ ወረዳ ዙሪያ የቀድሞ አማራ ልዩ ኃይል አባላት ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ...

“የዘንድሮውን የልደት በዓል በላሊበላ ከእስካሁኑ በተለየ መልኩ በልዩ ድምቀት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው” የላሊበላ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ታሕሣስ 29 በኢትዮጵያ በልዩ ሁኔታ በዳግማዊት ኢየሩሳሌም ደብረ ሮሃ ላሊበላ በርካታ የዕምነቱ ተከታዮችና የውጭ ሀገር ዜጎች በተገኙበት በድምቀት የሚከበር ልዩ በዓል ነው፡፡ በምስጋና የሚከበረውን...

በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የኾነው የአቪዬሽን ኢኖሼሽን ኤክስፖ ተከፈተ፡፡

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኤክስፖው በዛሬው ዕለት "ፈጠራ ለአቪዬሽን ልህቀት " በሚል መሪ ሃሳብ ነው በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተው፡፡ በኤክስፖው ላይ የአቪዬሽን ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የፈጠራ ውጤቶች፣ ምርቶችና አገልግሎቶች ቀርበዋል፡፡ ተከታታይ የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ የውይይት...