ጀግኖች ደማቸውን ሰጥተው ያስከበሯትን ሀገር በመስዋዕትነታችን እናስቀጥላለን ሲሉ በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሚገኙ ሜካናይዝድ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አባላቱ የሀገርን ዳር ድንበር ከዉጭ ወራሪ ኀይልና ከውስጥ ፀረ ሰላም ኀሎች ለመከላከል እና የሚሰጣቸውን ግዳጅ በድል ለበወጣት ሌት ተቀን ዝግጁነት የማረጋገጥ ስራዎችን እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
በክፍለ ጦሩ የሚገኘው የ2ኛ...
ክልሎች ከድጎማ በጀትና ከጋራ ገቢዎች የሚያገኙት የገቢ ድርሻ እየጨመረ የመጣ ቢሆንም በክልሎች መካከል የሚታየው...
ባሕር ዳር: ሰኔ 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በበይነ መንግሥታት የፊስካል ግንኙነቶች ላይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና ከሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ጋር የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው።
በመድርኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት...
“የእርዳታና የብድር በሮችን ለመዝጋት አምራች ዘርፉን ማዘመን ያስፈልጋል” የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ኀላፊ አቶ ተፈሪ ታረቀኝ እንደገለጹት እንደ ሀገር አምራች ኢንዱስትሪው ላይ ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የኃይል አቅርቦት፣ ውጭ ምንዛሬ፣ የጥሬ እቃ ፣ የፋይናስ...
ሚሊሻው የአስተሳሰብ አንድነት በመፍጠር ተልእኮውን በአግባቡ መፈፅም እንደሚገባው ኮሎኔል ባምላኩ ዓባይ አሳሰቡ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሚሊሻው የአስተሳሰብ አንድነት በመፍጠር ተልእኮውን በአግባቡ መፈፀም እንደሚገባው የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኮሎኔል ባምላኩ ዓባይ አሳስበዋል።
የአማራ ክልል ሚሊሻ ያካሄደውን የግዳጅ አፈፃፀምና የቀጣይ የግዳጅ ተልእኮ...
“የሀገሪቱ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳይ አሁንም የመንግስት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ነው!!” ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገሪቱ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳይ አሁንም የመንግሥት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ሆኖ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ ቤልለኔ ስዩም ገልፀዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ወቅታዊ ሀገራዊ...








