ጃፓን በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ለሚደረገው የትምህርት ቤት እና የንጹህ መጠጥ ውኃ መልሶ ማልማት...
አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ መሰረተ ልማትን በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ማሻሻል ፕሮጀክት በዩኒሴፍ ኢትዮጵያ እና በጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ኤጀንሲ (ጃይካ) በኩል ይተገበራል።
ይህን የመልሶ ግንባታ ሥራ ለማከናወን የጃፓን ኢምባሲ ከዩኒሴፍ እና...
የክቡር ዶክተር ሀዲስ ዓለማየሁ ክብራቸውን የሚመጥን ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ መዘጋጀታቸውን የልዩ አዳሪ ትምሕርት ቤቱ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የክቡር ዶክተር ሀዲስ ዓመለማየሁ ልዩ አዳሪ ትምሕርት ቤት በ2015 የትምህርት ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ 47 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈትናል፡፡
የሀዲስ ዓለማየሁ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በአማራ ክልል...
አምባሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አምባሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱም በአገራችን ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ የገጠሙ ፈተናዎችና መፍትሄዎቻቸው፣ በታላቁ...
አየር መንገዱ 6 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አገኘ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተያዘው በጀት ዓመት 6 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሰጡት መግለጫ በተያዘው በጀት ዓመት የኢትዮጵያ...
“የማኅበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ የማኅበረሰቡ ወደ ጤና ተቋማት ተመላልሶ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጤና መድኅን ዜጎች በጋራ ባቋቋሙት የጤና ፈንድ ያልታሰቡ የሕክምና ወጭዎችን ለማስቀረት የሚረዳ ስልት ነው።
በአማራ ክልል ማኅበረሰቡ በሕመም ምክንያት የሚያወጣውን ከፍተኛ የሕክምና ወጭ ለመቅረፍ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ማኅበረሰብ...








