የሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ኤርጎጌ ተስፋየ (ዶ.ር) በደቡብ ጎንደር ዞን ተገኝተው ችግኝ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራ ወረዳ ወጅ ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ተካሄዷል። በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላው የሴቶች ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋየ ተገኝተው አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በችግኝ ተከላው...
በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እየተገነቡ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌድሪ ገንዘብ ሚኒስተር ሚስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ባሕር ዳር ከንቲባ (ዶ.ር) ድረስ መሪነት በከተማ አሥተዳደሩ እየተገነቡ ያሉ ግዙፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝቷል።...
በአምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር የተመራ ልዑካን ቡድን በአርጎባ ልዩ ወረዳ የመስክ ምልከታ አደረገ።
ደሴ: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሐሰን አብዱልቃድር የተመራ ልዑካን ቡድን የመጀመሪያውን የመስክ ምልከታውን በደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ልዩ ወረዳ አድርጓል።
ቡድኑ በተፋሰስ ልማት...
ዛሬ አዲሰ አበባ የሱዳንን ግጭት በድርድር ለመፍታት በኢጋድ የተወከሉ መሪዎች ይወያያሉ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ አዲሰ አበባ የሱዳንን ግጭት በድርድር ለመፍታት በኢጋድ የተወከሉ መሪዎች ይወያያሉ።
በኢጋድ የተወከሉ ሀገራት መሪዎች በውይይቱ ለመሳተፍ አዲሰ አበባ ከትናንት ጀምሮ እየገቡ ነው።
የሱዳንን የርስ በርስ ግጭት ለመፍታት ተፋላሚ ኀይሎችን...
“የልማት እቅዶችን ዳር ለማድረስ በተደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤቶች ተመዝግበዋል!” ዶክተር ይልቃል አፋለ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ካቢኔ አባላት የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የመንግሥት ሥራ አፈጻጸምን እና በቀጣይ የክረምት ወራት እቅድ ላይ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ባለፈው በጀት ዓመት በክልሉ በግብርናው ዘርፍ፣ በአረንጓዴ...








