ከተዛባ መረጃ ይልቅ የመንግሥት ትክክለኛ መረጃ የበላይነት እንዲያገኝ እየተሠራ እንደኾነ ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኅብረተሰቡ ከተሳሳቱ እና ከተዛቡ መረጃዎች እንዲጠበቅ እና ትክክለኛ መረጃዎች እንዲያገኝ ለማስቻል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መሥራት እንደሚጠበቅበት ተገልጿል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት...
የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ያሉበትን ሁኔታ ተዘዋውረው ተመለከቱ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እያከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት አምስት ክፍለ ከተሞችን ያካለለ ነው። በዚህ የኮሪደር ልማት በተለይ ከፒያሳ እና ሌሎች አካባቢዎች የተነሱ ነዋሪዎች የግል ይዞታ፣ የቀበሌ ቤት እና...
ሐሰተኛ ሰነድን በመጠቀም የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከል ከተለያዩ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የሰነዶች ማረጋገጫ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሰለሞን ስለሺ እንደገለጹት አገልግሎቱ የቴምብር ቀረጥ እና የአገልግሎት ክፍያ ያስከፍላል። በ2016 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሚሊዮን 237 ሺህ...
የአማራ ክልል ክፍተኛ መሪዎች የልዑካን ቡድን በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ “የሠላም፣ ፍትሕና ዕድገት ለኢትዮጵያ ሕብረት”...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በውይይቱ በሀገራዊና ክልላዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በተለይም በሠላም፣ በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፣ በሽግግር ፍትሕ ዙሪያና በኢንቨስትመንትና ልማት ዙሪያ ሠፊ ምክክር ተካሂዷል።
የልዑክ ቡድኑ ከህብረቱ አመራሮች ጋር በሀገራችን እና...
ኢትዮ ቴሌኮም በሀገር አቀፍ ደረጃ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባን በ29 ከተሞች በይፋ አስጀመረ፡፡
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ፍሬህይዎት ታምሩ እንደተናገሩት የዲጅታል መታወቂያው በሀገር አቀፍ ደረጃ እስከ 2018 ዓ.ም 90 ሚሊዮን ለሚኾኑ ዜጎች ለማዳረስ የታቀደ ነው። ኢትዮ ቴሌኮም በወር በአማካይ 1 ሚሊዮን...








