የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደኅንነት እና ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል...
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በውጭ ሀገራት የሚሠሩ ኢትዮጵያውያንን መብት፣ ደኅንነት እና ዘላቂ ጥቅም ያስጠብቃል ያለውን የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ አቅርቧል፡፡
ረቂቅ አዋጁ ግንቦት 21/2017 ዓ.ም ለሚኒስትሮች ምርቤት...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሚዲያ ባለሞያዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻው የኾነው ውይይት ዛሬ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሞያዎች ጋር ተካሂዶ በኢንደስትሪው ያሉ ልዩ ጉዳዮችን...
“ለሀገር የሰሩ እና መልካም ዓላማ የነበራቸው መሪዎች ሲያልፉ ራዕያቸው ፍሬ እንዲያፈራ ማድረግ ያስፈልጋል” ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገር ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የሰሩ እና መልካም ዓላማ የነበራቸው አመራሮች ሲያልፉ ሃሳባቸው ሕያው እንዲኾን እና ራዕያቸው መሬት ወርዶ ፍሬ እንዲያፈራ ማስታወስ ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ።
በሕዝብ...
የዶክተር አምባቸው መኮንን 6ኛ ዓመት መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዮኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዶክተር አምባቸው መኮንን 6ኛ ዓመት የሰማዕታትነት መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዮኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በችግኝ ተከላ እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
በ6ኛ ዓመት መታሰቢያው ላይ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣...
ነገን ዛሬ መቅደም!
ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በበርካታ አካባቢዎች የሚገኙ የማኀበረሰብ ክፍሎች በየዓመቱ በክረምት ወቅት የጎርፍ ሰለባ እንደሚኾኑ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን የምንሰማው ሐቅ ነው።
ጎርፍ በሚያስከትለው ጉዳትም ድልድዮች እየተደረመሱ ትራፊኩ ይስተጓጎላል፤ እንስሳት...








