በወልቃይት ጠገዴ ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው ድል የተቀዳጁት የጸረ ሽምቅ ኀይል አባላት ጠላት ሳይጠፋ ወደቤታቸው...
ሁመራ፡ ጳጉሜን 04/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የተሳሳተ ፖለቲካ ተጠቅሞ በሕዝብ መስዋእትነት ስልጣን የተቆናጠጠው ከሀዲ ቡድን መንግሥታዊ ሽብር ሲፈጽም ከቆየ በኋላ ለራሱ በሰጠው የተሳሳተ ግምት የማይደፈረውን ተንኩሶ የመጥፊያ ጊዜውን አሳጥሯል።
አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም...
“ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታል ማውደም በጦር ወንጀልኝነት መታየት አለበት” አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ
አዲስ አበባ፡ ጳጉሜን 03/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ሕወሓት “ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎች ላይ እያደረሰ ያለው ውድመት እጅግ አስነዋሪና በጦር ወንጀለኝነት መታየት ያለበት ድርጊት ነው” ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ፡፡
“ማን ከማን ጋር እንኳ እንደተጋጩ የማያውቁ...
አሸባሪው የትህነግ ቡድን በከፈተው ወረራ በአማራ ክልል ከ4 ሚሊዮን በላይ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚሹ...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 03/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል አራት ዞኖች በከፈተው ወረራ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ ከ4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ ያሻቸዋል ተብሏል።
የአማራ ክልል ርእሰ...
የሠራዊቱ የአዲስ ዓመት መልዕክት።
ደሴ፡ ጳጉሜን 03/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከራሱ በፊት የሕዝብ እና የሀገርን ክብር በማስቀደም ጋራ ሸንተረሩ ፣ ቁሩ እና ሀሩሩ ሳይበግረው አሸባሪውን ትህነግ በግንባር እየተፋለመ ይገኛል። በዚህም በአሸባሪው ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ...
❝ጧሪና ቀባሪ ልጃችንና የልጅ ልጃችን ገድሎብናል❞ አሸባሪው ትህነግ በዳባት ወረዳ ጭና አካባቢ ግፍ የፈፀመባቸው...
ደባርቅ: ጳጉሜን 03/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የማያበራ ግፍ፣ የማይቆም ሰቆቃ፣ የግፍ እንባ መፍሰስ፣ የእናት አንጀት ማላወስ። ደካማ ያለ ጧሪ፣ ቀባሪ መቅረት፣ ልጅ ከእናቷ መለዬት፣ ብዙዎች እናት እና አባት አልባ ሆነው ቀርተዋል፣ ብዙዎች ቤታቸውን ዘግተው ጠፍተዋል።
አሸባሪው...








