የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ የሀገሪቱ አምባሳደር ገለጹ።
የውኃና ኢነርጂ ሚንስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ ተቋም ጋር ያላትን ትብብር ስለ ማጠናከር...
ሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲኾን ወጣቶች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ።
ደብረ ማርቆስ: የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲኾን ወጣቶች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ እንደሚገባ ለአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) አስተያየታቸውን የሰጡ የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪ ወጣቶች ተናግረዋል፡፡
በሀገር አቀፍ ደረጃ ሊካሄድ ለታሰበው ምክክር ስኬታማነት...
ʺለአርበኞች መሞትን ማን አስተማራቸው፣ አቡነ ጴጥሮስ ነው ባርከው የሰጧቸው”
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሞትን ናቁት፣ የግፍ ግድያን ረሱት፣ ለሀገር ክብር ሲሉ መራራ ነገርን ተቀበሉት፡፡ ድሮም ኢትዮጵያዊ ተዋርዶ ከመኖር፣ ተከብሮ መሞትን ይመርጣል፡፡ ክብር ለኢትዮጵያዊ ከምንም በላይ ናት፡፡ በምንም አትለካም፣...
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሽዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ ከሰሞኑ በንጹሐን ላይ ያነጣጠረ ግድያ መፈጸሙን...
የወረ ጃርሶ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ተፈጸመ ስለተባለው ጥቃት መረጃው እንደደረሰው ገልጾ የተባለው ጉዳት ገና እንዳላረጋገጠ አመልክቷል፡፡
የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ኦነግ ሸኔ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች እየተንቀሳቀሰ በንጹሐን ላይ ያነጣጠረ ግድያ እና...








