“እንደጀመርነው ለዚህ አብቅተነዋል፤ በአጭር ጊዜ ቀሪ ሥራዎችን በማጠናቀቅ ወደ ተሟላ ድል እናሸጋግረዋለን” ምክትል ጠቅላይ...
"እንደጀመርነው ለዚህ አብቅተነዋል፤ በአጭር ጊዜ ቀሪ ሥራዎችን በማጠናቀቅ ወደ ተሟላ ድል እናሸጋግረዋለን" ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን
የካቲት 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ታላቁ የኢትዮጵያ...
“የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን ሕዝብ የመሰረተ ልማት ተጠቃሚ እንዲሆን የፌዴራል መንግሥት ኀላፊነቱን ይወጣ”...
ባሕር ዳር: የካቲት 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የወልቃይት ጠገዴ የሰላም እና ልማት ማኅበር በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት እና ፍትሐዊ የመሰረተ ልማት ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከአካባቢው ተወላጆች ጋር በአዲስ አበባ እየመከረ...
‹‹ግድቡ ኃይል ከማመንጨት በተጨማሪ የዕውቀት ሽግግር ያመጣ ነው›› ዶክተር አብርሃም በላይ
የካቲት 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በጉባ ተካሂዷል፡፡
በሥነ ሥርዓቱም የመከላከያ ሚኒስትር እና የታላቁ ህዳሴ...
“ግድቡ የአንድነታችን፣ የመነሳታችን፣ የመላቃችን እና የአይበገሬነታችን ምልክት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር)
የካቲት 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በጉባ ተካሂዷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "ግድቡ...
“ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በአፍሪካ ቀንድ ጽንፈኝነትን ለማክሰም የሚያስችል ጠንካራ ድጋፍ ሊሰጥ ይገባል”ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና...
የካቲት 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሀገራት ቀጣናዊ ምጣኔ ሃብታዊ ውህደትን ለማፋጠን ግንኙነታቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።
አቶ ደመቀ በ58ኛው የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ...








