“አትንኩኝ ባይ እለኸኞች፣ የበረሃ መብረቆች”

የካቲት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በእናት ሀገር ከቃል እልፍ ከአቋም ዝንፍ የለም። ሀገር ከተጣራች፣ ለሠንደቅ ተነሱ ካለች ችሎ ከቤቱ የሚያድር፣ ከጦር ግንባር የሚቀር አይገኝም። ኢትዮጵያ ይሏት ምድር፣ ኢትዮጵያዊነት ይሉት ምስጢር፣ የማይመረመር፣ ለምንም የማይበገር፣ በአሸናፊነት ብቻ...

መንግሥትና ሕዝብ የሚሰጣቸውን ተልዕኮ በብቃትና በድል መወጣት የሚያስችል ወታደራዊ ዝግጁነት ላይ እንደሚገኙ የምሥራቅ ዕዝ...

ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥትና ሕዝብ የሚሰጣቸውን ተልዕኮ በብቃትና በድል መወጣት የሚያስችል ወታደራዊ ዝግጁነት ላይ እንደሚገኙ የምሥራቅ ዕዝ ኮር አመራሮች አረጋግጠዋል፡፡ በዕዙ የአንድ ኮር አመራር የኾኑት ሜጀር ጀነራል ሰለሞን ቦጋለ ጠላት ሚሌን ተቆጣጥሮ የኢትዮጵያን ሕዝብ...

“ማማው ደብረ ታቦር ታላቁ ታላቁ አይታጠፍ ቃሉ አይፈታም ትጥቁ”

ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግና እንደ ምንጭ ውኃ ይፈልቅበታል፣ ልበ ሙሉ ይፈጠርበታል፣ ፅኑ እመነት ያለው ይወለድበታል፣ ያድግበታል፣ አድጎም ይኖርበታል፡፡ የቴዎድሮስ ራዕይ ሲበራ የታየበት፣ የገብርዬ ታማኝነት ጸንቶ የኖረበት፣ አባ ታጠቅ ገብርዮን አስከትሎ፣ ተዋበችን...

በቀደመ ከፍታው የቀጠለው ኢትዮጵያዊ ማንነት…

እንጅባራ፡ ጥር 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አገው ምድር ላይ ነኝ። ልምላሜ እና ደግነት ድር እና ማግ ኾነው ከተዋሃዱበት የደጋ ስር ገነት እንጅባራ ገባሁ፡፡ እንኳን ሰዎቹ ፈረሶቻቸው እንኳን በኹለት እግሮቻቸው ቆመው እና ቀሪ ኹለት እግሮቻቸውን ከፍ...

“ጀግና ሕዝብ – በቀኝ እጁ ድልን የሚጨብጥ፣ በግራ እጁ ይቅርታና ምህረትን የሚቸር ነው!” ጠቅላይ...

ማንኛውም ጉዞ በስኬት ተቋጨ የሚባለው አንድም በየምእራፉ፣ ሁለትም የጉዞው መጨረሻ በስኬት መጠናቀቅ ሲችል ነው። አጠቃላይ ጉዞው ያማረና የሠመረ እንዲሆን እያንዳንዱ ምእራፍ በሚገባ መቋጨት አለበት። የቤቱ ጥንካሬና ውበት የሚመሠረተው ቤቱን ከገነቡት እያንዳንዱ ጡብዎች ጥንካሬና ውበት...