የኢትዮጵያን የበጋ ስንዴ ውጤታማነት የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ተመረቀ።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከጠባቂነት ወጥታ ስንዴን ወደ ውጭ መላክ የጀመረችበትን ስኬት የሚያስቃኝ ዘጋቢ ፊልም ተመርቋል። “የኢትዮጵያ የስንዴ ትራንስፎርሜሽን” የተሰኘ ዘጋቢ ፊልም በአሜሪካ ሎሳንጀለስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የፊልም ባለሙያዎች የተዘጋጀ እና ሀገሪቱ በአፍሪካ...

ችግሮችን በሀገር በቀል የግጭት መፍቻ መንገዶች ለመፍታት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስቴር እና በአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ትብብር "ማኅበራዊ ሀብቶቻችን ለዘላቂ ሰላም እና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን'' በሚል መልዕክት ከክልሎች ከተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ምክክር እየተደረገ...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለባለ አነስተኛ ይዞታ እና ተደራጅተው ለሚሠሩ አርሶ አደሮች የግብርና ብድር አገልግሎትን...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎት ኤክስኪዩቲቭ ምክትል ፕሬዝዳንት ኤፍሬም መኩሪያ፤ የሀገሪቱ ትልቅ ዘርፍ በኾነው የግብርና ዘርፍ ላይ ባንኩ የብድር አገልግሎት በመሥጠት እየሠራ ይገኛል ብለዋል። ባንኩ...

ባለብዙ ተዋናይ የግብርና ኤክስቴንሽን ስልት ረቂቅ አዋጅ ውይይት እየተደረገበት ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በሀገር አቀፍ የተዘጋጀውን የባለብዙ ተዋናይ የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት አሰጣጥ እና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የሕዝብ አስተያየት መድረክ አካሂዷል። በውይይቱ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ...

በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የገቢ አሰባሰብን ጨምሮ የበጀት ዓመቱን እቅዶች ከምርጫ በፊት ለመፈጸም እየተሠራ...

ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ የአምስት ወራት የገቢ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። በግምገማው የከተማ አሥተዳደሩ እና የክፍለ ከተማ የሥራ ኀላፊዎች እንዲኹም ሙያተኞች እየተሳተፋ ይገኛሉ። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል...