የአገው ፈረስ ባሕልን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊ ሥራዎች ተጠናቅቀዋል።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአገው ፈረሰ ባሕልን በዩኔስኮ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እና የጥናት ወርክሾፕ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ልማት...

ፋይዳ መታወቂያ ለሴቶች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታን ያስገኛል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የፋይዳ መታወቂያ አካታችነትን ለማጎልበት የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጡ ሴት አደረጃጀቶች እና መምሪያ ኀላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል፡፡ የአማራ ክልል...

የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እየተደረገ ነው።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአገው ፈረሰኞች ባዓልን በዩኔስኮ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር የጥናት ወርክሾፕ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ እና መሠረተ ልማት ክላስተር...

ባሕላዊ የእርቅ ሥርዓቶች ማኅበራዊ መስተጋብሮችን ሲያሳልጡ የኖሩ እሴቶች ናቸው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብርን አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች፣...

“ባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ሁለቱም ተከራካሪዎች ወደው እና ፈቅደው የሚሄዱባቸው አማራጭ ሥርዓቶች ናቸው” አቶ ዓለምአንተ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሄዷል። በመርሐ ግብሩ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች፣ የሃይማኖት...