“ይኽን ትውልድን በአዲስ ብርሃን ነው የምመለከተው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ የጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይኽን ትውልድን በአዲስ...
“ምሁር በስሜታዊነት የሚነዳ ሰው አይደለም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ የጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በኅዳር እና ታኅሣሥ ወር 2018 ዓ.ም የከወኗቸው ቁልፍ ተግባራት።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በኅዳር እና ታኅሣሥ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የኾኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል።
ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ...
የኢትዮጵያን የባሕርበር ጥያቄ ማስመለስ የዚህ ትውልድ ኀላፊነት ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የባሕር በራችን የደም ስራችን" በሚል መሪ መልዕክት ሀገርአቀፍ የወጣቶች የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው።
የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ታረቀኝ አብዱልጀበር ንቅናቄው እንደ ሀገር የተጀመረውን የባሕር በር የባለቤትነት ይገባኛል ታሪካዊ እና...
በዓላቱን በስኬት ለማጠናቀቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የልደት እና የጥምቀት በዓላትን በስኬት ለማክበር ከጸጥታ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ሊያጋጥሙ የሚችሉ እንቅፋቶች እና መፍትሔያቸውም ተመላክቷል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ...








