“አሚኮ ለሕዝብ ዋጋ እየከፈለ የሚሠራ የሕዝብ ተቋም ነው” ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የማጠቃለያ ዝግጅት እየተካሄደ ነው። በማጠቃለያ ዝግጅቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የማጠቃለያ ዝግጅት እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማጠቃለያ ዝግጅቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የርእሰ መሥተዳድሩ የሕዝብ ግንኙነት አማካሪና የአሚኮ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ይርጋ...

“ፈተናዎች ያልበገሩት፤ ችግሮች ያልገቱት”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አያሌ ፈተናዎች ደርሰውበታል። የበዙ ችግሮች ተደራርበውበታል። ወጀቦችም አይለውበታል። በግራና በቀኝ፣ በፊት እና በኋላ የሚወረወሩ ጦሮች በርክተውበታል። ነገር ግን ሁሉንም በጽናት ተሻግሯቸዋል። ፈተናዎችን በጥበብ አልፏቸዋል። ችግሮችን በብልሃት ፈትቷቸዋል። ወጀቦችንም በጽናት...

ሚዲያዎች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር ሞግተው መቆም አለባቸው። 

ባሕር ዳር: ነሐስ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመታት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ አውደ ጥናት ተካሂዷል።   የአውደ ጥናቱ ተሳታፊዎች አሚኮ ለሀገር ሰላም እና ዕድገት የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ የመጣ ተቋም መኾኑን ገልጸዋል። አሚኮ የራሱን...

“በሁሉም መስክ የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 41ኛውን የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ዓመታዊ ጉባኤን ከፍተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ትምህርት የአፍሪካን የለውጥና የመነሳት ጉዞ እንዲመራ ለአንድ ዓላማ በጋራ...