የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው፡፡ ትምህርት ቤቱ ለ11ኛ ዙር በመሠረታዊ ውትድርና ሙያ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው፡፡ዛሬ ለምረቃ የበቁት የሠራዊት አባላት የተሟላ ወታደራዊ...
የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ፈቱ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ትጥቃቸውን ፈትተዋል።
በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የብሔራዊ ታህድሶ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄኔራል ደርቤ መኩርያው፣...
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ሳምንት ኤክስፖን አስጀመሩ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ሳምንት ኤክስፖን በአዲስ አበባ ከተማ አስጀምረዋል። ኤክስፖው ከነሐሴ 24 እስከ ነሐሴ 29 /2017 ዓ.ም ድረስ በጥራት መንደር እንደሚካሄድ ተገልጿል። 168 አምራቾች፣ ጅምላ...
“አፍሪካውያን ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ልንከላከል ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕርዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ ወንጀልን የመከላከል ቡድን ቀጣናዊ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን አስጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ...
የማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት የተደረሰው ስምምነት ኢትዮጵያ ማዳበሪያ ለማስገባት የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስቀር ነው።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት እና ዳንጎቴ ግሩፕ የ2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት አድርገዋል።
የዩሪያ ማዳበሪያ ለማምረት የሚገነባው ይህ ፕሮጀክት በዓመት ሦስት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ እንደሚያመርት የኢትዮጵያ...