የክልሉ መንግሥት የዋግኽምራ ሕዝብ የልማት ጥያቄዎችን እየመለሰ መኾኑን ነዋሪዎች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
ክልሉ የዋግኽምራን ሕዝብ ጥያቄ ለመመለስ እያደረገ ያለው ጥረት...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ወደ አርባምንጭ አቅንተዋል።
ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት ተመልሰው በቀጥታ ወደ አርባምንጭ አቅንተዋል። በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና በመላው ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ለመግለጽ እና የሚከናወኑ የድጋፍ ስራዎችን ይገመግማሉ።
ለቀናት የዘለቀው ከባድ ዝናብን...
አሚኮ ከአልማኮን ሕንጻ ተቋራጭ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ባሕርዳር፡ መጋቢት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከአልማኮን ሕንጻ ተቋራጭ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ እና የአልማኮን ሥራ አሥፈጻሚ ሰጥቷል ደሳለኝ ናቸው።
የአማራ...
ኪነ ጥበብ ኢትዮጵያዊነትን ለማጽናት እና ለማነጽ ሚናው ከፍተኛ ነው።
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ) 17ኛው ከተማ አቀፍ አዲስ የኪነጥበብ ፌስቲቫል ሳምንት ተከፍቷል።
ፌስቲቫሉ ከመጋቢት 5/2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 7/2018 ዓ.ም እንደሚቆይም ተገልጿል። "የጥበብ ስጦታ ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት ነው የሚካሄደው።
የአዲስ አበባ ከተማ ባሕል...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የዱባይ ገዢ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ምክትል ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ግርማዊ...








