ውስጣዊ አንድነትን ማጠናከር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ወሳኝ ነው።

ባሕር ዳር፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አንዲት ሀገር ሉዓላዊነቷን ለማስከበር፣ የሕዝቦቿን ደኅንነት ለመጠበቅ፣ ዕድገቷን ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅሞቿን ለማስከበር የተለያዩ ተግባራትን ታከናውናለች። ይህም በዋነኝነት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲን ለመቅረጽ እና ከሀገራት ጋር የሚኖረውን ግንኙነት ለመወሰን እንደ...

የሰላም አማራጭን የተቀበሉ የቀድሞው የመንግሥት ሠራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ።

ባሕር ዳር፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መሥተዳድር ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ሥብሠባውን አካሂዷል። መሥተዳድር ምክር ቤቱ ባካሄደው በመደበኛ ሥብሠባው የሰላም አማራጭን ተቀብለው የተመለሱ እና በተለያዩ...

ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እንዲከናወን ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በቅንጅት ይሠራል።

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ አካሂዷል። የባሕር ዳር ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሞላ...

የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነጻ፣ ሰላማዊ እና ፍትሐዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን...

ደብረ ብርሃን: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የፓርቲውን የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክትን የማስተዋወቂያ መድረክ አካሂዷል። "ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት በተካሄደው...

የአትላንቲክ ኢኒሼቲቭ እና የኢትዮጵያ የባሕር በር የመሻት ጉዳይ

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ ባሕር በር አልባ የኾኑ ሀገራት የንግድ አስተዋጽኦ ላይ ያላቸው ተጽዕኖ የቀጨጨ መኾኑ ይነገራል። እነዚህ ሀገራት በየዓመቱ ከሚያመርቱት ጥቅል ምርት አብዛኛውን ለወደብ ኪራይ ሲያውሉ መውጫ በማጣታቸው የሚደርስባቸው የምርቶች...