በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚሠሩ ሥራዎች በትኩረት ሊከናወኑ እንደሚገባ ተገለጸ።
አዲስ አበባ፡ የካቲት 24/2018ዓ.ም (አሚኮ) በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ የመጠገን፣ የማቋቋም እና የማልማት ሥራዎች ስኬታማ እንዲኾኑ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) አሳስበዋል።
ሚኒስትሯ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ማሳሰቢያውን የሰጡት በግጭት...
በወንጀል የተገኘ እና ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን የማስመለስ ሥራ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ባሕርዳር፡ የካቲት 24/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና በክልሉ የሚገኙ የፌዴራል ባለድርሻ የመንግሥት ተቋማት በወንጀል የተገኘ እና ምንጩ ያልታወቀ የንብረት ማስመለስ ሥራዎችን በቅንጅት እና በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ላይ በጋራ በመምከር ተፈራርመዋል።
የአማራ...
የወርሃ ጥር እና የካቲት 𝟐𝟎𝟏𝟖 የሥራ ትግበራዎች ማጠቃለያ፤
በሁለቱ ወራት ፈር ቀዳጅ የዲጂታል አገልግሎቶች፣ መጠነ ሰፊ የመሠረተ ልማት እና የኢኮ-ቱሪዝም ልማቶች የተመረቁበት እንዲሁም ስትራቴጂካዊ ዓለም አቀፍ ትብብሮች የተጠናከሩበት ነበር።
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ𝟔ኛው የሥራ ዘመን 𝟏𝟎ኛ መደበኛ ስብሰባ፤...
በተጠና ኦፕሬሽን ከ2 መቶ በላይ የጽንፈኛው አባላት ተደመሰሱ፡፡
ባሕር ዳር: የካቲት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምሥራቅ ዕዝ በተሠማራባቸው በሰሜን ጎጃም፣ በምዕራብ ጎጃም፣ በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና በማዕከላዊ ጎንደር አዋሳኝ ቀጣናዎች 135 ጽንፍ ይዘው ሲዋጉ የነበሩ ሲደመሰሱ 68 የሚሆኑት መቁሰላቸውን አስታውቋል፡፡
በስምሪቱ 46 ኤ ኬ...
የክልሉን የገቢ አሠባሠብ ሂደት ለማሳለጥ አዳዲስ አዋጆች፣ መመሪያዎች እና አሠራሮች ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።
ደብረብርሃን፡ የካቲት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ 103 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሠብሠብ አቅዶ እየሠራ ይገኛል።
ዕቅዱን ለማሳካት እና የአሠራር ማሻሻያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ከሰሜን ሸዋ ዞን፣ ከምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ከደብረ ማርቆስ እና...








