በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት 48 ቢሊዮን ችግኞችን መትከል ተችሏል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ላነሷቸው ጥያቄዎችም የኢፌዴሪ ጠቅላይ...
ለረጅም ጊዜ የቆዩ ፕሮጄክቶች እንዲጠናቀቁ ምን እየተሠራ ነው?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።
የምክር ቤት አባላትም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ እና አስተያየት አቅርበዋል።
ኢትዮጵያ...
“ማንም ፈለገም አልፈለግም ኢትዮጵያ ተዘግታ አትኖርም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ...
“ሀገራዊ ምርጫው ወቅቱን ጠብቆ ይካሄዳል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች...
በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ86 ቢሊዮን ብር በላይ የመንግሥት እና የሕዝብ ሃብት ማዳን ተችሏል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት ሀገር አቀፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የዕውቅና መርሐ ግብር "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ተካሂዷል።
በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ...








