በኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል የአማራ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ምሥረታ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥረታው የፌደራል እና የክልሉ እስልምና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን...

“ኢትዮጵያ በርካታ ማዕድን ያላት ግን በሚገባት ልክ ሳትጠቀም የቆየች ሀገር ናት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...

አዲስ አበባ: ኅዳር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 4ኛውን የማዕድን እና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ከፍተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኤክስፖው የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ከዘርፉ አልሚዎች፣ ተመራማሪዎች እና ከነጋዴዎች ጋር እንዲገናኙ...

“ኢትዮጵያ ምድሯ ባለ ሦስት ድርብ ሃብት የያዘ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ኅዳር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 4ኛውን ዓመታዊ የማዕድን እና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ (MINTEX Ethiopia 2025) በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ...

“መፍጠር፣ መፍጠን እና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያችን ሊኾን ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በሰሜን ሸዋ ዞን በደብረ ብርሃን ከተማ በነበረን ቆይታ የመኪና መገጣጠሚያ፣ የብርጭቆና የጠርሙስ ማምረቻዎችን ተመልክተናል ብለዋል። በቆይታችን...

የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን ማክበር ጠቀሜታው የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ''ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለብሔራዊ አንድነት'' በሚል መሪ መልዕክት የሚከበረውን 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን በባሕር ዳር ከተማ እያከበረ ነው። በዓሉን አስመልክቶም በሕገ መንግሥት እና...