የጆርጂያዋ አትላንታ እና የሰሜን ወሎዋ ወልድያ፡ የሁለት ከተሞች የትብብር ወግ!
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) የጆርጂያዋን አትላንታ ከሰሜን ወሎዋ ወልድያ አልማ ያስተሳሰራቸው የአብራክ ክፋይ ልጆች ትብብር፡፡ ዛሬ ዛሬ አብዝቶ የማይዘመርለት እና የማይበረክተው ደግ ነገር ነውና ስለደግ ነገር እስኪ ትንሽ እናውጋ፡፡ “ጋን በጠጠር ይደገፋል”...
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሱዳንን ከሽብርተኝነት ዝርዝር ውስጥ ሊያስወጡ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 10/2013 ዓ.ም (አብመድ) ከአውሮፓውያኑ 1993 ጀምሮ ሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ስም ዝርዝር ውስጥ ተካታለች፡፡ ይህም የቀድሞው የአልቃይዳ መሪ ኦሳማ ቢንላደን የመንግስት እንግዳ ሆነው መኖራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡
የካሳ ክፍያው በአውሮፓውያኑ 1998 የአሜሪካ ኢምባሲ...
የዓለም ጤና ድርጅት ለኮሮናቫይረስ የተዘጋጀው ሬምዴስቬር መድኃኒት ላይ ሙከራ አካሂዷል። ድርጀቱ በሙከራው መድኃኒቱ የሞት...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም ጤና ድርጅት ፀረ- ቫይረስ መድኃኒት የተባለውን ሬምዴስቬርን ጨምሮ በአራት መድኃኒቶች ላይ ሙከራ አካሂዷል፡፡ መድኃኒቱ ታካሚዎች በሕክምና ተቋማት ውስጥ የሚያሳልፉትን ጊዜ በማሳጠርም ሆነ በሕይወት እንዲቆዩ የሚያበረክቱት አስተዋፅዖ ዝቅተኛ...
አሜሪካ ለቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት የ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገች።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) አሜሪካ በዓለም አቀፉ የልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን አማካይነት በኦሮሚያ ክልል ለሚካሄደው የቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት ለቴክኒካል ልማት የሚውል የ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች።
የቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ...
ክርስቲያኖ ሮናልዶ የኮሮናቫይረስ ተገኘበት፡፡
ፖርቱጋላዊው የእግር ኳስ ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በኮሮናቫይረስ መያዙን የሀገሪቱ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡
የጁቬንቱስና ፖርቱጋል አጥቂው በኮሮናቫይረስ መያዙንና የሕመም ምልክቶች ግን እንዳልታዩበት የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ባለፈው እሑድ በአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ ማጣሪያ ከፈረንሳይ...








