“የውስጥ ማንነትን የሚያስፋ እና ራስን ማዳመጥ የሚያስችሉ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ለትውልዱ ያስፈልገዋል” ዶክተር ዳኛቸው...
ሚያዝያ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር በጦርነት እንደምትከበረው ኹሉ በጦርነት ግን አትጸናም፡፡ ጦርነት ለሀገረ መንግሥት ምስረታ የመጨረሻ አማራጭ እንጅ የተሻለ እና ተመራጭ ምርጫ ኾኖ አያውቅም፡፡ እርግጥ ነው ኹሉም የዓለም ሀገራት በአስከፊ ጦርነት ውስጥ አልፈዋል፡፡ ምዕራባዊያን...
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እና ምቹ የኢኖቬሽን ሥነ ምህዳር መፍጠር ላይ በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የኢኖቬሽንና...
ሚያዝያ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሠራተኞች የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸምና በመንግሥት ሠራተኞች የድልድል መመሪያ ላይ ተወያይተዋል።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ባለፉት ወራት የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ፣ ምቹ የኢኖቬሽን ሥነ ምህዳር መፍጠር፣ የመንግሥት...
ራስን ዝቅ የማድረግ የትህትና በዓል (ሆሳዕና በዓርያም)
ሚያዝያ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ይኽ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ዘንድ የትህትና በዓል እንደኾነ ነው የሚታወቀው፡፡ በሆሳዕና በዓል መሪው ተመሪውን ዝቅ ማለትን ያስተማረበት ከመኾኑም በላይ ተመሪውም የሚመራውን ጨርቁን እያነጠፈ እና ዘንባባ እየጎዘጎዘ ያከበረበት የትህትና...
“ኑ የፍቅር ካባ እናልብሳችሁ፣ ከደግነት ምንጭ እናጠጣችሁ”
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ፍቅር እንደ ዥረት ይፈስባታል፣ ደግነት ይፈልቅባታል፣ ኢትዮጵያዊነት ተሞሽሮ ይኖርባታል። ፈጣሪ ምድሯን አድሏታል፣ የፍቅር ካባ አላብሷታል፣ በፍቅር ውቅያኖስ ከቧታል፣ በደግነት ባሕር አስውቧታል፣ በመልካምነት ምንጭ ያረሰርሳታል። ፀዳው በማያድፍ፣ በዘመን ብዛት...
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተሳካ ሮኬት አስወነጨፈ።
ደብረ ታቦር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከሦስተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የአፄ ቴዎድሮስን የዕውቀት ጥያቄ የመመለስ ራዕይ አንግቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው የአፄ ቴዎድሮስን 154ኛ ዝክረ ሰማእት ምክንያት በማድረግ አሞራ ገደል በተባለ ሥፍራ...








