“የዒድ-አልፈጥር በዓልን ስናከብር ሃይማኖታዊ አስተምህሮቱ እና ሕግጋቱ በሚያዘውና በሚፈቅደው መሠረት የተፈናቀሉና የተቸገሩ ወገኖቻችን በማሰብ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ለመላው እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ለ1443ኛው ዒድ- አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ያስተላለፉት መልዕክት ቀጥሎ ቀርቧል:-
የረመዳን ጾም መስዋእትነትን...
“ሙሽሪት ጎንደር ወደ ሙሽርነቷ ተመልሳለች”
ጎንደር: ሚያዝያ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሚያምርባት መሞሸር፣ መዋብ፣ ማማር፣ መከበር፣ ዙፋኗን ማሳመር ነው። የሰላም እናት ሰላም ትወልዳለች፣ የፍቅር እናት ፍቅርን ትሰጣለች፣ የአንድነት እናት አንድነትን ታመጣለች፣ የክብር እናት ክብርን ታጎናጽፋለች።
የአሸናፊዎች እናት ድልን ታበስራለች። ፍቅር...
“ለመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሽህ 443ኛ የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ” የአማራ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ለመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ለኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈው መልዕክት ቀጥሎ ቀርቧል:-
““ኢድ ሙባረክ””!!!
የረመዳን ወር መላው ሙስሊሞች በጾም፣ በሶላት፣...
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ የ1443ኛውን የኢድ- አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን...
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሀገር ያጋጠሙንን ችግሮች ለመሻገር ሙስሊሙ እና ክርስቲያኑ ማኅበረሰብ ለዘመናት በአብሮነት መኖራችን ትልቁን አስተዋፅኦ አበርክቶልን እንዳለፈ መታወቅ አለበት ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት...
“የኢድ-አልፈጥር በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መጠናቀቁን የፌዴራል ፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኀይል አስታወቀ።
አዲስ አበባ ፡ ሚያዝያ 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኀይል የኢድ-አልፈጥር በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል።
ግብረ ኀይሉ የሰጠው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ለእስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለኢድ-አልፈጥር...








