አገልግሎት አሰጣጡ ለብልሹ አሠራር እንዲጋለጥ መንስኤ ሆነዋል ያላቸውን ሠራተኞቹን ከሥራ ማገዱን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግስትና የሕዝብን ጥቅም በሚጎዳ መልኩ ከተቀመጠው አሠራር ውጪ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ብልሹ አሠራር እንዲፈጠር መንስኤ ሆነዋል ያላቸውን ሠራተኞቹ ከሥራ ታግደው ጉዳያቸው እንዲጣራ ውሳኔ ማሳለፉን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ...
“ኢትዮጵያ በየደረጃው ያጋጠሟትን ፈተናዎች ተሻግራ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስጠበቅ ችላለች” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየሦስት ወሩ ከሚታተመው "ዲፕሎማሲያችን" መጽሔት ጋር ባደረጉት ቆይታ ሀገራችን በየደረጃው ያጋጠሟትን ፈተናዎች ተሻግራ ብሔራዊ ጥቅሟን...
“ግብርን በታማኝነት አለመክፈል ሀገርን መስረቅ ነው” የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ለአሚኮ በሰጠው መረጃ የገቢ ግብር አሰባሰብ ሥራ ላይ ሕገ ወጥነት እንደ ሀገርም ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ እያደረሰ፣መንግሥትና ሕዝብንም እየጎዳ ነው ብሏል።
እናም በክልሉ ...
የ2016 በጀት ዓመት አጠቃላይ በጀት 801 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ኾኖ በምክር ቤቱ ጸደቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ጉባዔ የ2016 የፌዴራል መንግሥት በጀት ዓዋጅ ቁጥር 1297/2015 ኾኖ ጸድቋል፡፡ የ2016 በጀት ዓመት በጀት 801 ነጥብ 6...
“የዋህ ዜጎች፣ ሌባ ደላሎች እና ነጋዴ ሹመኞች የፈጠሩትን ሕገ-ወጥ ድርጊት ለማረም ተስማምተናል” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ጉባዔ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ አሁናዊቷ ኢትዮጵያ ፈተና ብቻ...








