“ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ድጋፍ ታደርጋለች” በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ትብብርና ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን ገልጸዋል።
አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን የአየር ሁኔታ መለወጥ የውኃ ሃብትን በመቀነስ፣ በግብርና ምርት...
“የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ለዓለም ለማስተዋወቅ በአረንጓዴ ዲፕሎማሲ ላይ በትብብር መስራት ይገባል” የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ለዓለም ለማስተዋወቅ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ ላይ በትብብር መሥራት እንደሚገባ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
ለአየር ንብረት የማይበገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ስትራቴጂ ቀርጸው እየሰሩ ካሉ ሀገራት...
አምስተኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር “ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ችግኝ መትከል እንደ ሀገር አብሮነትን እና ወንድማማችነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ሲሉ የችግኝ ተከላ ተሳታፊዎች ተናግረዋል ።
የሀገሪቱን የደን ሃብት መልሶ ለመተካት እና የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ታላሚ...
በጦርነቱ የተጎዳውን የሰሜኑ የሀገራችን ክፍል መልሶ ለመገንባት የሚያገለግል የእርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ ገጽ ማበልጸጉን አንበሳ...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "አንበሳ ፈንድ" የተባለው የእርዳታ መተግበሪያ ፕላት ፎርም በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጦርነቱ ለተጎዱ የአማራ፣ የትግራይና የአፋር ዜጎችን ለማገዝ የተመሠረተ ነው ሲሉ የአንበሳ ባንክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ተከስተ ለጋዜጠኞች...
የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የፌደራል መንግሥቱ ከፍተኛ አመራሮች በጅግጅጋ የተከሰተው የእሳት አደጋ ያደረሰውን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ፣ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አያን አብዲን ጨምሮ ከሌሎች የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጅግጅጋ በትናንትናው...








