በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይዎት አለፈ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይዎት ሲያልፍ አብረው የተሳፈሩ 28 ዜጎችን እስካሁን ማግኘት አልተቻለም፡፡ ትላንት ምሽቱን ከየመን የባሕር ዳርቻ ልዩ ስሙ አራ ከሚባል ስፍራ 77 ኢትዮጵያውያን ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን...

“ኢትዮጵያ የአፍሪካ ከተሞች ፎረምን ለማዘጋጀት የተሰጣትን አፍሪካዊ ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት ዝግጁ ናት” ምክትል ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ዘላቂ የክትመት ምጣኔ ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን - አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ሀሳብ የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በመጭው መስከረም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ዛሬ የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ብሔራዊ አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ...

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የልዑካን ቡድን የሰሜን አሜሪካ የሥራጉብኝትና ውይይት እንደቀጠለ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የተገኘውና በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊው ይርጋ ሲሳይ የተመራው የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተወካዮች ጋር ውይይት ያደረገ ሲሆን በውይይቱም በርካታ ሀገራዊና...

“ሥልጠናው የዘርፉን አቅም በመገንባት ሀገራዊ መግባባትን ለማጠናከር እየተደረጉ ካሉ ጥረቶች አንዱ ነው” ለገሰ ቱሉ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከፌዴራል መንግሥት ተቋማት እና ከክልሎች ለተውጣጡ ለኮሙኒኬሽን እና ለሕዝብ ግንኙነት አመራሮች ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና አጠናቅቋል፡፡ “ሀገራዊ መግባባት እና የኮሙኒኬሽን ተቋማት ሚና” በሚል...

“በዘንድሮው የመስኖ ስንዴ ልማት 120 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ ነው” ግብርና...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከመስኖ ስንዴ ልማት ጎን ለጎን ወቅታዊው የበልግ እርሻ ሥራ በስፋት እየተከናወነ መኾኑንም ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ባለፉት ዓመታት የተመዘገበውን ፈጣን እና ሰፊ የክፍለ ኢኮኖሚ ዕድገት ለማስቀጠል ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ...