በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር፣ ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን...
ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን መቀላቀሏ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንደሚያስገኛት የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር...
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ፣ ግብርና እና ቴክኖሎጂ ላይ ያደረገ በብሪክስ ጥምረት ማዕቀፍ ስር የኢትዮጵያ እና የሩሲያ የምሁራን እንዲሁም የተመራማሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት...
የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች የልዑካን ቡድን ከቴክኖሎጂ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ከዩኒቨርስቲዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የልዑክ ቡድኑ ትልልቅ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች በሀገራችን ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሳተፉ ለማድረግ በዌስት ቨርጂኒያ ግዛት ከሚገኙ የኤሌክትሮኒክስ፣ ኢነርጂ እና የተለያዩ ቴክኖሎጅ አማራች የሆኑ እንዱስትሪ መሪዎች ጋር ውይይት...
ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር እና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየተሠራ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር እና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየሠራ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) አሳውቀዋል። ዶክተር ለገሰ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ለዘመናት...
“የግብር አሠባሠብ ሥርዓቱን በማዘመን ዲጂታል ኢኮኖሚውን ለመደገፍ እየተሠራ ነው” የገቢዎች ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገቢ አሠባሠብ ሂደቱን የሚያዘምን ዲጂታል የግብር ሥርዓት መገንባት ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፋዊ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በዓለም ባንክ እና በገቢዎች ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው ውይይት ላይ ከተለያዩ ሀገራት...








