“አረመኔውና ጨፍጫፊው ትህነግ በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ጭና ተክለኃይማኖት ቀበሌ በርካታ ንፁሃንን ጨፍጭፏል”...
የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት።
"የጀግኖቻችንን የተቀናጄ ጥቃት ሲቀምስ፣ በየጫካው እየተፋለሙት ያሉትን ጀግኖችን መቋቋም ያልቻለው ወራሪ በየቤታቸው የነበሩ አዛውንቶችን፣ ህፃናትንና እናቶችን በያሉበት መንደርና...
አሸባሪው እና ወራሪውን የትህነግ ቡድን ከሠራዊቱ ጋር በመሆን ለመታገል ዝግጁ መሆናቸውን የደብረ ዘቢጥ ነዋሪዎች...
ደብረታቦር: ጳጉሜን 02/2013ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ የደብረ ዘቢጥ ከተማ ነዋሪዎች የሽብር ቡድኑ ያደረሰው ግፍ በቁርጠኝነት ከወገን ኀይል ጎን ተሰልፈው እንዲታገሉ እንዳደረጋቸው ለአሚኮ የጋዜጠኞች ቡድን ተናግረዋል።
መለሰ አሰፌ የተባሉት ነዋሪ ወራሪው ቡድን በድንገት...
በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ29 ሺህ ዶላር በላይ ድጋፍ...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ዜጎችን ገድሏል፣ አፈናቅሏል፣ ሃብት ዘርፏል ብሎም አውድሟል፡፡
የአማራ ክልል መንግሥት ተፈናቃዮችን ለማቋቋም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ድጋፍ...
“አሸባሪውና ወራሪውን የትህነግ ቡድን አጥፍቶ የሕዝብን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ሰልጥኖ እና ታጥቆ መሰለፍ ያስፈልጋል”...
ሁመራ: ጳጉሜን 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስተዳደር ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ የአማራ ልዩ ኀይል ምልምል ሰልጣኞችን ወደ ማሰልጠኛ ልኳል። በመርኃግብሩ የተገኙት የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ እና የሰላምና ደኅንነት መምሪያ ኀላፊ ኮሎኔል ደመቀ...
በእስራኤል ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለህልውና ዘመቻው ከ14 ሽህ ዶላር በላይ ድጋፍ...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) “አማራን እናድን ኢትዮጵያን እንታደግ በቅድስት እስራኤል” በሚል መሪ መልዕክት በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ገቢ ማሰባሰቢያ አካሂደዋል፡፡
አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ሕዝብ ላይ የከፈተውን ወረራ ለመመከት የሚደረገውን የሕልውና ዘመቻ ለመደገፍ በእስራኤል...








