የኢትዮጵያ መንግሥት በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚያደርገውን ጥረት ፈረንሳይ እንደምትደግፍ ገለጸች፡፡

ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የፈረንሳይን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፍሬድሪክ ክላቬዬ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ መኾኑን...

የገቢዎች ሚኒስቴር በመንፈቅ ዓመቱ 171 ነጥብ 31 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡

ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የገቢዎች ሚኒስቴር በመንፈቅ ዓመቱ 171 ነጥብ 31 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን ሚኒስትሩ ላቀ አያሌው አስታውቀዋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ከሀገር ውስጥ ታክስ እና ከወጭ ንግድና ቀረጥ 185 ነጥብ 78 ቢሊዮን...

የመንግስት የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎትን የመረጃ ደኅንነት የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ።

ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ፖሊሲው የመንግስት አገልግሎቶችን በኤሌክትሮኒክስ መንገድ ለዜጎች ለማድረስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመረጃ መረብ ደኅንነትን ለማስጠበቅና በሁሉም ተቋማት ወጥነት ባለው መልኩ ለመተግበር የሚያስችል ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለመሰብሰብ ከፌደራል ተቋማት፣ ከክልልና...

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ተቋም ዘመናዊ ቤተ መጽሐፍት አስመረቀ።

ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ተቋም ያስገነባውን ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ሰጭ የቤተ መጽሐፍት ሕንጻ አስመርቋል። ሕንጻው በውስጡ ቤተ መዘክር፣ የማኅበረሰብ ቤተ መጻሕፍት፣ የተማሪዎች ቤተመጻሕፍት፣ የድሕረ ምረቃ ተማሪዎች፣...

የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ለኹሉም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ።

ጥር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱም በተቋማት ተጠያቂነትና የመረጃ ፍሰትን ለመዘርጋት እንዲሁም ውጤታማ እና ቀልጣፋ ሥራ እንዲያከናወኑ ያስችላል በተባለ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ረቂቅ መዋቅር...