ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢፌዴሪ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ምስጋና አቀረቡ።

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኢፌዴሪ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አመራሮች እና አባላት ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወዳጅነት አደባባይ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ላይ ተገኝተው...

የጥቁር ሕዝቦች ነፃነት ፈር ቀዳጇ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ታሪክ ውስጥ ጎልተው የሚታወሱ ታሪኮቿ።

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የካቲት ወር የነጻነት ምዕራፍ ከፋች፤ የአልደፈር ባይነት አርማ፣ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ኩራት የሆነችው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ታሪክ ውስጥ ጎልተው የሚታወሱ ታሪካዊ ሁነቶች ያስተናገደችበት ነው፡፡ እነዚህ ሁነቶች አፍሪካውያን ችግራቸውን...

በአሜሪካ ኦሪገን የአማራ ማሕበር በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ760 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ ኦሪገን ስቴት የአማራ ማሕበር ሊቀመንበር ዘላለም ስንሻው እንዳሉት ድጋፉ በአሜሪካ ኦሪገን ስቴት ከሚኖሩ የአማራ ተወላጆች እና ደጋፊዎች የተሰበሰበ ነው፡፡ ማሕበሩ ያደረገው ድጋፍ የመጀመሪያ አለመኾኑን...

አሸባሪው የትህነግ ቡድን በሱዳን ድንበር ከሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ቅንጅት በመፍጠር ያደረገውን እንቅስቃሴ ማምከን...

የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በሱዳን ድንበር ከሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ቅንጅት በመፍጠር ያደረገውን እንቅስቃሴ ማምከን መቻሉን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ጄነራል ጌታቸው ጉዲና ገልጸዋል። የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥና የዓድዋ...

ፍርድ ቤቱ በሰኔ 15ቱ ጥቃት ተጠርጣሪዎች ላይ ብይን ሰጠ፡፡

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሰኔ 15/2011 ዓ.ም በክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች እና የጸጥታ ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል በሚል ወንጀል ተጠርጥረው በሕግ ጥላ ስር ያሉ ተከሳሾች የፍርድ ሂደታቸው ሲታይ ቆይቷል፡፡ እስካሁን በነበረው...