“አማራ የሚገጥመውን የኅልውና ስጋት ለመሻገር አንድ ሆኖ መደራጀት አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው” ዓለምአቀፍ የሕግ...

አዲስ አበባ: የካቲት 04/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ሀገር ውስጥ ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ሲከሰት ለሌሎች ተጓዳኝ ዘርፈ ብዙ ችግሮች መፈጠር መንስኤ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ አሸባሪዉ ትህነግ ከስልጣን ከተወገደ ማግስት ጀምሮ የኢትዮጵያ ፖለቲካ...

ጣይቱ ብጡል (ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ)

የካቲት 04/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሴት ባለመላ፣ የዓድዋ ጦርነት ድል ቀንዲል፣ የአዲስ አበባ ከተማ ቆርቋሪ እና መሥራች ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ተፅዕኖ ፈጣሪ፣ ሊቅ እና ጥንቁቅ፣ የአጤ ምኒልክ አማካሪ እና የትዳር አጋር፡፡ ኢትዮጵያውያን "ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ"...

በሀገሪቱ ላይ የሚደርሱ ውጫዊ ጫናዎችን በአንድነት ከመመከት ባሻገር በብሔራዊ ደረጃ የተጀመረውን ዘላቂ ሰላም እና...

የካቲት 04/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የ"በቃ" ዓለምአቀፍ ንቅናቄን በማስተባበር በሰሜን አሜሪካ ከሚንቀሳቀሰው "የሰላምና አንድነት ግብረኃይል" የሥራ ኃላፊዎች እና አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይቱ ላይ የውጪ...

ግሎባል አሊያንስ ግብረ ሰናይ ድርጅት በ10 ሚሊዮን ብር ወጪ በሎጊያ ከተማ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ...

የካቲት 04/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ግሎባል አሊያንስ ግብረ ሰናይ ድርጅት በ10 ሚሊዮን ብር ወጪ በአፋር ክልል ሎጊያ ከተማ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ሊያካሄድ መኾኑ ተገለጸ። ድርጅቱ በሎጊያ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ የማስፋፊያ ግንባታ ለመጀመር ትናንት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢፌዴሪ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ምስጋና አቀረቡ።

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኢፌዴሪ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አመራሮች እና አባላት ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወዳጅነት አደባባይ በተዘጋጀው መርሃ-ግብር ላይ ተገኝተው...