“በጠላት ላይ በአንድነት እንደዘመትነው ሁሉ ሀገር ከእኛ በምትፈልጋቸው ጉዳዮች ቀድመን በመገኘት ለሀገር ግንባታ በአንድነት...

ደብረ ብርሃን: የካቲት 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኸረ ጥራኝ ጫካው ኸረ ጥራኝ ዱሩ ላንተም ይሻልሀል ብቻን ከማደሩ! ሰዎች መገፋት ሲበዛባቸው ለነፃነታቸው ፍኖት ጅማሮ የሚያደርጉት በሽለላ ነው። ኢትዮጵያውያን ደግሞ በሀገራቸው ጉዳይ ለመጣባቸው ጠላት ክንዳቸው የበረታ ነው። "እንኳን...

ʺየንፁሐን ደም በግፍ ፈሰሰ፣ ከተማዋ በዋይታ ተመላች”

ባሕር ዳር: የካቲት 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ነገሥታቱ፣ መኳንንቱ፣ መሳፍንቱ፣ ሊቃውንቱ፣ ወይዛዝርቱ፣ ጎበዛዝቱ በክብር የተመላለሱባት አምሳለ አበባ የሆነች፣ በፈካ አበባ ስም የተሰየመች፣ በብርሃን ኢትዮጵያ በታላቋ እመቤት የተመሠረተች ከተማ የደም ማዕበል አለባሳት፣ ዋይታ በዛባት፣ ...

❝የቀደሙት አያቶቻችን በመስዋእትነት ነፃነቷን ጠብቀው ያቆዩልንን ሀገር ከነክብሯና ነፃነቷ ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ግዴታ አለብን❞...

የካቲት 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በዓድዋ ድል ኢትዮጵያኖች ፋሺስት ኢጣሊያን ድል ሲያደርጉ በዓለም ሕዝብ ዘንድ ግርምትን ሲፈጥር የጥቁሮችን ድል አድራጊነት ያበሰረ አዲስ ታሪክ ነጋሪ ነበር። በፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ በወቅቱ ኢትዮጵያዊያን አርበኞችና ወጣቶች ለሀገራቸው ሲሉ ተፋልመው...

ከትኬት ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች እና ለወደሙ መሠረተ ልማቶች ግንባታ...

ፊልሙ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ እውቅ ተዋንያን እና ታዳሚዎች በተገኙበት በባሕር ዳር ተመርቋል። ባሕር ዳር: የካቲት 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) "አቅሌማ" መቼቱን ደቡብ ጎንደር ዞን ቆራጣ ተብላ በምትጠራ አካባቢ አድርጎ ለሀገር ገጽታ ግንባታ የተሠራ ፊልም...

የተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት(ዩኤንዲፒ) ዋና ኃላፊ ቱርሃን ሳልህና ሌሎች የልማት ድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪ...

የካቲት 11/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመቶችን አድርሷል። አሸባሪ ቡድኑ በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ያደረሰውን ጉዳት የተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት(ዩኤንዲፒ) ዋና ኃላፊ ቱርሃን ሳልህና ሌሎች የልማት ድርጅቱ የሥራ ኃላፊዎች...