‹‹ወቅታዊውን የዋግ ሕዝብ የከፋ ችግር መመልከት እና ምላሽ መስጠት ከኢትዮጵያዊነት በላይ ሰብዓዊነትም ነው!››
የካቲት 30/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዋግ ሹምን ከስሃላ እስከ ድሃና፤ ከዝቋላ አስከ ጋዝጊብላ፤ ከአበርገሌ እስከ ፃግብጂ፤ ከወፍላ እስከ ከኮረም፤ ከዛታ እስከ ሰቆጣ ዙሪያ ገባውን አይቻዋለሁ፡፡
በዋግ ምድር እግሩ የረገጠ ሁሉ ‹ያለምወ! የምወድህ!› እየተባለ እንኳን...
የኢኮኖሚ አሻጥሩን ለመቆጣጠር ኅብረተሰቡ እገዛ እንዲያደርግ የሰሜን ሸዋ ዞን ጠየቀ፡፡
ደብረ ብርሃን: የካቲት 30/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በዘይት ምርት ላይ የሚታየውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት እየሠራ መሆኑን የሰሜን ሸዋ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋል፡፡
ዞኑ 754 ሺህ ሊትር የድጎማ ዘይት በአንባሰል የንግድ ሥራዎች ድርጅት...
ʺየራያ አላማጣና የአካባቢው ሰቆቃዎች”
ባሕር ዳር: የካቲት 30/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ባለ እርስቶች ስደተኞች፣ ባለፀጎች የሰው እጅ ጠብቀው አዳሪዎች፣ ማርና ወተት አጠጪዎች ውኃ ለምነው ጠጪዎች ኾነዋል፡፡ ነጻ ኾነው ተወልደው፣ ነጻ የኾነ ማንነት እያላቸው ነጻነታቸውን የሽብር ቡድኑ ቀማቸው፣ ደጎች፣...
ግሎባል አሊያንስ ከልማት ማኅበራት ጋር በመሆን በሰቆጣ ከተማ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሊገነባ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 30/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ግሎባል አሊያንስ ከአማራና ዋግ ልማት ማኅበራት ጋር በመሆን በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ ለሚገነባው የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
በትምህርት ቤቱ ግንባታ በፍሎሪዳ የሚኖሩ...
“ጦርነት ያልገደበው ለሙያዊ ቃል-ኪዳን የታመነ አገልግሎት”
ከሚሴ: የካቲት 29/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አዋላጅ ነርስ በቀለ ይልማ ይባላል። በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በደዋ ጨፋ ወረዳ ወለዲ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ነው የሚሠራው።
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን እና ተላላኪው ኦነግ ሸኔ ወለዲ ከተማንና አካባቢውን...








