ʺዓለምን ናቋት በዝምታም ቀጧት”
ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በፈጣሪያቸው የተመረጡት፣ ለእርሱም የቀረቡት፣ ሳይሰለቹ ጸጋና በረከት በምድር ይሆን ዘንድ የሚጸልዩት፣ የበጎች እረኛ፣ መልካም መልእከተኛ፣ የሕይወት መምህር፣ የሀገር አድባር፣ በመንፈስ ሲደክሙ ማረፊያ፣ የጨነቀውን ጊዜ ማለፊያ፣ ምድርን የሚባርኳት፣...
የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ መድረክ ተጠናቀቀ፡፡
መጋቢት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ለሦስት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄደው የነበረው የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ የቅድመ ጉባኤ መድረክ ዛሬ ተጠናቋል፡፡
በማጠቃለያ መድረኩ ተገኝተው ማብራሪያ የሰጡት የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ደመቀ መኮንን "ከዚህ ቀደም በሀገራችን...
“በሀገር ግንባታው ሂደት እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎች እና ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮች...
አዲስ አበባ: መጋቢት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያውን ጉባኤ ከመጋቢት 2 -4/2014 ዓ.ም ያካሂዳል።በጉባኤው 2 ሺህ ሰዎች ይሳተፋሉ። የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች እና ታዛቢዎች ከተሳታፊዎች መካከል ናቸው።
መጋቢት 3 እና 4/2014...
“መሪዎች የሕዝብን ሮሮ ማስታገስ የሚያስችሉ አሠራሮችን ሊቀይሱ ይገባል”
መጋቢት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን ሕዝብ ምሬት ውስጥ የከተተው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በመሠረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሬ ሰሞነኛው የመነጋገሪያ አጀንዳ ነው፡፡
በአውሮፓ ሕብረት የኢትዮጵያ መንግሥት...
የኢትዮጵያ-እስራኤል ፓርላማ ወዳጅነት ሕብረት ለኢትዮጵያ ስለሚደረግ ድጋፍ ምክክር አደረገ፡፡
መጋቢት 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ-እስራኤል ፓርላማ ወዳጅነት ሕብረት በእስራኤል ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ምክክር አድርጓል። ምክክሩ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል ድጋፍ ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ነው።
የእስራኤል ፓርላማ...








