“የደንበኞች ሳምንት ባንኩ ሲሰጥ የቆየውን አገልግሎት የበለጠ ለማቀላጠፍ እና ውጤታማ ሥራ ለመሥራት የሚያስችል ነው”...
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት የመክፈቻ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት እያካሄደ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደንበኞች ያሉት አንጋፋ ተቋም ነው።
የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት...
የምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ እየተተገበረ ያለ እና ውጤት...
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመኾን እየተገበረ ያለውን የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የግማሽ ዓመት ግምገማ ከተለያዩ ክልሎች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር መገምገም ጀምሯል።
ፕሮጀክቱን ለመፈጸም የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ...
የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተሳታፊ እንግዶች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች ጎበኙ።
የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተሳታፊ እንግዶች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች ጎበኙ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) “የሕግ የበላይነት እና አማራጭ ያለመግባባት መፍቻ ሥርዓቶች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት” በሚል መልእክት በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት...
ጥርን በባሕር ዳር ማኅበራዊ መሥተጋብርን እና ገጽታን በማጠናከር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ባሕር ዳር፡ ጥር 18/2018ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከሚከበሩ የጥርን በባሕር ዳር ዝግጅቶች ውስጥ "የሰባሩ ጊዮርጊስ" ክብረ በዓል አንዱ ነው።
ታቦተ ሕጉ ከመንበሩ ወጥቶ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ዝግጅቶች ተከብሯል። በጣና ሐይቅ ላይ በጀልባ እና በታንኳ...
የተደረገውን የሰላም ስምምነት የተቀበሉ የአፋሕድ መሪዎች እና አባላት በጎንደር ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ጎንደር: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መኾናቸውን የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የቀድሞ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መሪዎች እና አባላት አስታውቀዋል።
ነፍጥ አንግበው ጫካ በመግባት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአማራ...








