“ዘመናዊ ግብርናን ካላረጋገጥን የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ አንችልም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን የዘመናዊ ግብርና አውደ ርዕይ እና የግብርና ቴክኖሎጂ ርክክብ ሥነ ሥርዓትን አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ...
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር 142 ሺህ የማኅበረሰብ ክፍሎች የጤና መድኅን ሕክምና ተጠቃሚ ኾነዋል።
ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የ2017 ዓ.ም የአፈፃፀም ግምገማ፣ እና የ2018 ዓ.ም እቅድ ኦረንቴሽን የንቅናቄ መድረክ የክልል እና የዞን መሪዎች እና የማኅበረሰብ ተወካዮች...
የግብርና ሚኒስቴር ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች አስረከበ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርና ሚኒስቴር 267 የመስክ ተሽከርካሪዎች፣ 1 ሺህ 854 ሞተር ሳይክሎች፣ 2 ሺ 289 ፓምፖች እና ሌሎች መገልገያዎችን ለ12 ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አሥተዳደሮች በድጋፍ አስረክቧል።
በርክክቡ ወቅት ንግግር ያደረጉት...
ገዳ ባንክ በበጀት ዓመቱ 342 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ አገኘ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ገዳ ባንክ በበጀት ዓመቱ 342 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል።
ባንኩ የባለአክሲዮኖች 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል።
የገዳ ባንክ ቦርድ ሰብሳቢ ሐሰን ሁሴን በ2024/25 በጀት ዓመት በሃብት...
“ሰው አክባሪ ለኾነው የጎንደር ከተማ ሕዝብ ታላቅ ክብር አለኝ” ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል
ጎንደር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ" የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማዋ የሥራ ኀላፊዎች በጋራ ነው ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እየመከሩ የሚገኙት።
ምክክሩ በዋናነት በከተማዋም...








