ዓባይን በራሳችን፣ ለራሳችን ገድበን ለፍጻሜ አብቅተነዋልና ደስ ብሎናል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያውያን የሀገር ፍቅር እና አቅም ተገንብቶ ለፍጻሜ የበቃው ግዙፍ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ለፍጻሜ መብቃቱን ተከትሎ በደሴ ከተማ "በኅብረት ችለናል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ...
“ሕዳሴ የኢትዮጵያውያን ኩራት፣ የወጣቶች ጥንካሬ እና የአፍሪካም ተስፋ ነው” የአማራ ክልል ወጣቶች ፌዴሬሽን
ባሕር ዳር፡ መስከረም 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተመርቆ ወደ ሥራ መግባቱን ተከትሎ ዛሬ በመላው የአማራ ክልል ሕዝቡ ከመሪዎቹ ጋር ወደአደባባይ በመውጣት የደስታ እና የምስጋና ሰልፍ ሲያካሂድ ውሏል።
የአማራ ክልል ወጣቶች ፌዴሬሽንም...
“የድጋፍ ሰልፉ ፍጹም ሰላማዊ ሆኖ ተጠናቅቋል” የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ
ባሕር ዳር: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለምረቃ መብቃቱን ተከትሎ በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ፍጹም ሰላማዊ ሆኖ መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ...
“ጠላቶች የጠነሰሱትን ጥሰን እና በጣጥሰን ይሄው በአንድነት ቆመናል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በባሕር ዳር ከተማ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሰልፍ ተካሄዷል።
በድጋፉ እና የደስታ መግለጫው ሰልፍ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደና ሌሎች...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አዲስ ከተመረጠው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...








