ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል።
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በባሕር ዳር ከተማ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚኾኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ...
ምዘናን እያጠናከሩ ውጤታማ ሥራዎችን መሥራት እንደሚገባ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አሳሰቡ።
ባሕር ዳር: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የክልል ተቋማት፣ መሪዎች ምዝና ውጤት ግምገማ እና ዕውቅና መድረክ ተካሂዷል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የምዘና ሥርዓትን እያጠናከሩ ውጤታማ ሥራዎችን መሥራት እንደሚገባ አሳስበዋል።...
“የቱሪስት መስህቦች አንድነትን እና መከባበርን ሊፈጥሩ ይገባል” ሰላማዊት ካሳ
አዲስ አበባ: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስቴር አምስተኛውን ዓመታዊ የቱሪዝም ዘርፍ የጥናት እና ምርምር ኮንፈረንስ አካሂዷል።
ኢትዮጵያ የብዙ ሃይማኖታዊ፣ ባሕላዊ፣ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሠራሽ እንዲሁም የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት ናት። የቱሪዝም ዘርፉን በጥናትና...
የቀይ ባሕር ጉዳይ ሲነሳ ግጭት የሚለው ከአእምሮ መውጣት አለበት።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ቀይ ባሕር እና ኢትዮጵያ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው የሚባለው እንዱሁ አይደለም የራሱ ሰፊ ምክንያቶች ስላሉት እንጂ። ይህ ወሳኝ የባሕር ክፍል ሲነሳ በቀጣናው ያለውን ትርምስ እና የቦታውን ወሳኝነት...
“ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ” የተሰኘው መጽሐፍ ተመረቀ።
አዲስ አበባ: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት እና በኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት በተዘጋጀ መድረክ ላይ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ"ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ" የተሰኘ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት ተዘጋጅቶ ለምረቃ በቅቷል።
የኢትዮጵያ ፕረስ...








