የክልሉን ሰላም አስተማማኝ በማድረግ ማኅበረሰቡ በሙሉ አቅሙ ወደ ልማት ሥራዎች እንዲዞር ማድረግ ይገባል።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በባሕርዳር ከተማ ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ...

“ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በተለያዩ ዘርፎች ላይ አጠቃላይ ውይይት አካሂደናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር፡ መስከረም 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በተለያዩ ዘርፎች ላይ አጠቃላይ ውይይት አካሂደናል ብለዋል።እነዚህም...

“በመደመር ደመራ እየተመራን፣ በትጋት እየቆፈርን፣ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናወጣዋለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕርዳር፡ መስከረም 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። እንኳን ለመስቀል በዓል አደረሳችሁ የመስቀል በዓል ሲታሰብ እውነት ተቀብራ እንደማትቀር እናስባለን። መስቀሉ የተቀበረበት ቦታ ተራራ ሠርቶ ነበር። የቀበሩት ሰዎች...

ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል።

ባሕር ዳር: መስከረም 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በባሕር ዳር ከተማ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚኾኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ...

ምዘናን እያጠናከሩ ውጤታማ ሥራዎችን መሥራት እንደሚገባ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የክልል ተቋማት፣ መሪዎች ምዝና ውጤት ግምገማ እና ዕውቅና መድረክ ተካሂዷል። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የምዘና ሥርዓትን እያጠናከሩ ውጤታማ ሥራዎችን መሥራት እንደሚገባ አሳስበዋል።...