የሀገር በቀል ችግኞች ለባሕልና ቱሪዝም ዘርፍ ትርጉማቸው የተለየ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት መሪዎች እና ሠራተኞች በአማራ ሕዝብ ዝክረ ታሪክ ማዕከል ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄደዋል፡፡
የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ...
ውጤት የሚመጣው በግጭት ሳይኾን በሰላማዊ አማራጭ ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተጠናከረ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ መኾኑን ገልጸዋል።
የሚሊሻ እና የሰላም...
የሕዝብን ሰላም ለመጠበቅ የተሰማሩ የጸጥታ አካላትን ቤተሰቦች መደገፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ለክልሉ ሰላም መረጋገጥ ዋጋ እየከፈሉ መኾናቸውን ገልጸዋል። በሕግ ማስከበር...
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 75 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ንፁህ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ የመኾን ራዕይን ይዞ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማመንጫዎችን፣ ማስተላለፊያዎችን እና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በመገንባት እና በማሥተዳደር የኤሌክትሪክ ኃይል የጅምላ ሽያጭን ለሀገር...
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ ከዛሬ ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም ድረስ ...