ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ የሞዴል የገጠር መንደሮች አስረከቡ።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ የሞዴል የገጠር መንደሮች አስረክበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ረቡዕ በሀላባ እና ከምባታ ዞኖች የነበረንን የሞዴል የገጠር...
የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባትን በባሕር ዳር ከተማ መስጠት ተጀምሯል።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዕድሜያቸው ከ10 ዓመት በታች ለኾኑ ሕጻናት የሚሰጠው የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በሰላም አድርጊው ማርያም ቤተ ክርስቲያን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሃላባ እና ከምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረከቡ።
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር በሃላባ እና ከምባታ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረክበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በክረምት በጎፈቃድ...
የቦሌ ክፍለ ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ያስጀመሩት ማዕከል በተሟላ ኹኔታ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።
ማዕከሉ ከብልሹ አሠራር የፀዳ እና ለሚነሱ ቅሬታዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት...
ለአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች ዳኞች መሠረታዊ የኮሙዩኒኬሽን ስልጠና ተሰጠ።
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእለት ከእለት የመዝገብ ሥራዎች ከበርካታ ባለጉዳዮች ጋር የሚገናኙት የክልሉ ዳኞች ፣ከባለጉዳዮች እና ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር እንዲሁም በሌሎች የግል ህይወታቸው በሚኖራቸው መስተጋብር ፣ መልካም ግንኙነትን ማዳበር እንዲችሉ የሚያግዛቸውን መሠረታዊ...








