የቻይና ቴክኖሎጂ እና ፈጠራን ከኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሃብት ጋር በማስተሳሰር ለጋራ ልማት መሥራት ይገባል።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቻይና የሻንሺ ግዛት እና የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትብብር ኮንፈረንስ ተካሂዷል በኮንፈረንሱ ላይ የተገኙት የንግድ ሚኒስትር ድኤታ እንዳለው መኮንን የቻይና ሻንሺ ግዛት በቴክኖሎጂ፣ በፈጠራ እና በአምራች ዘርፉ ያላትን አቅም...

ዘመናዊ የባቡር መስመሮችን በመዘርጋት ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት እየተሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የመጀመሪያውን ብሔራዊ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ጉባኤ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ኢንጂነር ህሊና በላቸው ኮርፖሬሽኑ ዘመናዊ የባቡር መስመሮችን በመዘርጋት የተሞች የሕዝብ...

የጣና ፎረም በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥቅምት 14 /2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 11ኛው የጣና ፎረም የመሪዎች ስብሰባን በተመለከተ የጸጥታ መዋቅሩ በባሕር ዳር ከተማ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የአማራ ክልል የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)...

ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር መርሕን መከተል በመቻሉ ዘርፈ ብዙ ስኬቶች መገኘታቸውን አቶ አደም ፋራህ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ማካሄድ ጀምሯል። ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በዋናው ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል...

የአማራ ክልል የፍትሕ እና ሕግ ኢንስቲትዩት ቦርድ ሁለተኛ መደበኛ ሥብሠባዉን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንስቲትዩቱ ቦርድ ሁለተኛ መደበኛ ሥብሠባዉን በማከናወን በመጀመሪያዉ መደበኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎችን አፈጻጸም ከገመገመ በኋላ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና...